
Ethiopia 2025/26 Harvest Update
The 2025/26 harvest is almost about to begin across Ethiopia, with cherries expected to reach full ripeness at varying times by altitude. Overall, the...
Market updates, education, partnership stories, and everything Ethiopian coffee

The 2025/26 harvest is almost about to begin across Ethiopia, with cherries expected to reach full ripeness at varying times by altitude. Overall, the...

Discover why Ethiopia stands out as the birthplace of coffee with unique geography and hundreds of heirloom varietals.
Latest insights from the world of Ethiopian coffee

The 2025/26 harvest is almost about to begin across Ethiopia, with cherries expected to reach full ripeness at varying times by altitude. Overall, the...

With approximately 11.6 million 60-kg bags forecast and exports nearing 288.2 billion Birr ($200.8 billion), Ethiopia must either transform its irrepl...

Addis Ababa, Ethiopia — November 25, 2025 — Marking a new era for Ethiopia’s coffee industry Specialty Coffee Association of Ethiopia (SCAE) is offici...

Discover why Ethiopia stands out as the birthplace of coffee with unique geography and hundreds of heirloom varietals.
Get the latest market insights, harvest reports, and coffee education delivered to your inbox
Stay updated with the latest announcements, market insights, and industry news from Ethiopia's official coffee and tea regulatory body.



የቡና መጽሀፍ ተዘጋጅቶ ለንባብ በቃ!!ሚያዝያ 29/2018አዲስ አበባበዘርፉ ላይ ግማሽ ምዕተ አመት የሚጠጋ የካበተ ልምድ ባላቸው እና ከረዳት የቡና ልማት ሰራተኝነት እስከ ከፍተኛ አመራርነት የበቁት አቶ ሬድዋን ከድር አማካኝነት "ኢትዮጵያዊው ወርቅ" በሚል ርዕስ ተዘጋጅቶ የቀረበው መጽሀፍ በዛሬው እለት ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ከተለያዩ የግል ድርጅቶች የተውጣጡ የቡና ቤተሰቦች በተገኙበት ተመርቆ ለንባብ በቅቷል፡፡ ይህ መጽሀፍ በሀያ የተለያዩ ምእራፎች ተከፋፍሎ የተዘጋጀ ሲሆን ቡናን ከማሳ ዝግጅት አንስቶ እስከ ኤክስፖርት ድረስ ሊደረግባቸው የሚገቡ ተግባራትን፣ ቡናን በሜካናይዝድ ማልማት ስለሚቻልበት ዘዴ፣ የጠብታ መስኖ አጠቃቀም፣ ቡናና የሰው ልጅ ያላቸውን ተፈጥሯዊ መስተጋብር እንዲሁም ሌሎች ጠቃሚ ጉዳዮች አካቶ የያዘ መሆኑ ፀሀፈው አብራርተዋል፡፡ክቡር አቶ ሻፊ የባለስልጣን መ/ቤቱ ምክትል ዋና ዳ/ር በምረቃ ስነ ስርአቶ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልእክት ቡና የአገሪቱ አንጡራ ሀብት እና የአገሪቱ ሩብ ህዝብ ቁጥር የኑሮ መሰረት በመሆኑ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ልዩ ትርጉም ያለው በመሆኑ ልንጠብቅ እና ልንንከባከበው ይገባል ያሉት አቶ ሻፊ በዘርፉ ካለው የሰለጠነ ብቁ ባለሙያ እጥረት እና ቡናን በተመለከተ የተዘጋጁ ሳይንሳዊ መረጃዎች አናሳነት አንጻር ይህ መጽሀፍ ብዙ ክፍተቶችን ሊሞላ እንደሚችል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡አቶ ታጋይ ኑሩ የባለስልጣን መ/ቤቱ ልማት ዘርፍ ኃላፊና ምክ/ዋና ዳ/ር በበኩላቸው ግለሰቡ ካላቸው በርካታ የካበተ ልምድ እና የትምህርት ዝግጅት አንጻር ይህን ሙያዊ መጽሀፍ ማበርከታቸው የሚደነቅ ተግባር መሆኑን ጠቁመው ሌሎችም የእሳቸውን ፈለግ በመከተል ዘርፉን ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ የሚያስችሉ ሳይንሳዊ መረጃዎችን ሊያበረክቱ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል፡፡በእለቱ በክብር እንግድንት የተገኙት ክቡት አቶ ኡሰማን ሱሩር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ሀላፊም እንደተናገሩት አገራችን በበርካታ የተፈጥሮ ፀጋ የታደለች እንደመሆኗ ቡና ለአለም አቀፍ ህብረተሰብ ያበረከትነው ድንቅ ስጦታ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በመሆኑም ቡናን በዘመናዊ መንገድ ለማልማት እና በሜካናይዜሽን እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ አልምቶ ለመጠቀም እንዲቻል በዘርፉ ልምድ ያካበቱ ባለሙያዎች አስተዋጽዖ ወሳኝ እንደሆነ ጠቁመው ይህ ዛሬ ለምርቃት የበቃው መጽሀፍ በዚህ በኩል ለአርሶ አደሩ ማህበረሰብም ሆነ በዘርፉ ለተሰማራ ዜጋ ትልቅ ሚና ስለሚኖረው ታች ህብረተሰቡ ዘንድ እንዲደርስ በክልልላቸው በኩል ያላሰለሰ ጥረት እንደሚደረግ አስረድተዋል፡፡

በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው በኮንፈረሱ ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገራት የተጋበዙ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።በአለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንሱ የተለያዩ የቡና ተመራማሪዎች ጥናታዊ ጽሁፋቸውን እንደሚያቀርቡ እና ኮንፈረንሱ ሚያዝያ 24 እና 25/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ የወጣው መርሃ-ግብር ያመለክታል።ደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥንበቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው በኮንፈረሱ ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገራት የተጋበዙ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።በአለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንሱ የተለያዩ የቡና ተመራማሪዎች ጥናታዊ ጽሁፋቸውን እንደሚያቀርቡ እና ኮንፈረንሱ ሚያዝያ 24 እና 25/2018 ዓ.ም ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ የወጣው መርሃ-ግብር ያመለክታል።ደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን